በ TB ህመም የምትሰቃየውን እንርዳት

Individual

Medical

Addis ababa - Ethiopia

Start Date : 25th April 2025

End Date : 30th May 2025

በ TB ህመም የምትሰቃየውን እንርዳት

አልማዝ ታምሩ በጎንደር ሀገር ከእናቷ እና ከእህቶችዋ ጋር የምትኖር ሲሆን ከጊዜ በኋላ በሳል እና በህመም ትስቃይ ነበር እናም ሀኪም ቤት ሄዳ በምትታይበት ወቅት የ TB ህመም እንዳለባት እና ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንዳለች መዳኒቶችን እና በየጊዜው ህክምና ክትትል ማድረግ እንዳለባት ያሳውቋታል በመሆኑም ቤተሰቦችዋ አቅም ስለሌላች እንተባበራት ።

Goals

$50000

Raised

$0

Also To Go

$50000

Not Yet Completed

10 days to go